methara ka art gar
Saturday, April 28, 2012
እንዲህ ተጀመረ
የእሾሀማው
ፍሬ
አዳም
እንዲበላ
ባታቀብል
ኖሮ
እሷም
ባታዳምጥ
ይህ
እንዳይሆን
ድሮ
ሄዋኔ
ጥናቴ
አዳኝ
መድሀኒቴ
የጎኔ
ስብራት
ጠጋኝ
ነሽ
ህይወቴ
ግና
አሁን
ገና
ብነቃ
እንደገና
አንቺንም
ባልኮነንኩ
በራሴው
መስጠቴን
ይናገሩ
ነበር
የገዛ
እጆቼ
ያኔ
ታዲያ
ምን
እል
ነበር
አግዢኝ
ወዳጄ
ተራው
በሁላችን
አንድ
አንድ
አይነት
ከነበር
ወቃሽና
ተወቃሽ
ባንሆን
አይሻልም
ነበር
አርአያ
መካሻ
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment